Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ማቴዎስ 27:28 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

28 ልብሱንም ገፈው ቀይ ልብስ አለበሱት፤

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

28 ልብሱን ገፍፈው ቀይ ልብስ አጠለቁለት፤

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

28 ልብሱንም ገፈው ቀይ ካባ አለበሱት፤

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

28 ልብሱንም ገፈው ቀይ ልብስ አለበሱት።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

28 ልብሱንም ገፈው ቀይ ልብስ አለበሱት፥

See the chapter Copy




ማቴዎስ 27:28
4 Cross References  

ሄሮ​ድ​ስም ከሠ​ራ​ዊቱ ጋር አቃ​ለ​ለው፤ አፌ​ዘ​በ​ትም፤ የሚ​ያ​ን​ፀ​ባ​ርቅ ልብ​ስም አል​ብሶ ወደ ጲላ​ጦስ መልሶ ሰደ​ደው።


ቀይ ልብስም አለበሱት፤ የእሾህ አክሊልም ጐንጕነው ደፉበት፤


በመንፈስም ወደ በረሓ ወሰደኝ፤ የስድብም ስሞች በሞሉበት፥ ሰባት ራሶችና ዐሥር ቀንዶችም ባሉበት በቀይ አውሬ ላይ አንዲት ሴት ተቀምጣ አየሁ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements