ማቴዎስ 27:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 የካህናት አለቆችም ሽማግሎችም ሲከሱት ምንም አልመለሰም። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 የካህናት አለቆችና ሽማግሌዎች ሲከስሱት ግን ምንም መልስ አልሰጠም። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 በሊቃነ ካህናትና በሽማግሌዎች ሲከሰስ ምንም አልመለሰም። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 ነገር ግን የካህናት አለቆችና ሽማግሌዎች ሲወነጅሉት ምንም መልስ አልሰጠም። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 የካህናት አለቆችም ሽማግሎችም ሲከሱት ምንም አልመለሰም። See the chapter |