Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ማቴዎስ 25:39 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

39 ወይስ ታመህ ወይስ ታስረህ አይተን መቼ ወደ አንተ መጣን?’

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

39 እንዲሁም ታምመህ ወይም ታስረህ አይተን መቼ ጠየቅንህ?’

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

39 መቼ ታመህ ወይም ታስረህ አየንህና ወደ አንተ መጥተን ጠየቅንህ?’

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

39 መቼ ታመህ ወይም ታስረህ አየንህና መጥተን ጠየቅንህ?’

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

39 ወይስ ታመህ ወይስ ታስረህ አይተን መቼ ወደ አንተ መጣን?

See the chapter Copy




ማቴዎስ 25:39
2 Cross References  

እንግዳ ሆነህስ አይተን መቼ ተቀበልንህ? ወይስ ታርዘህ አይተን መቼ አለበስንህ?


ንጉሡም መልሶ ‘እውነት እላችኋለሁ፤ ከሁሉ ከሚያንሱ ከእነዚህ ወንድሞቼ ለአንዱ እንኳ ስላደረጋችሁት ለእኔ አደረጋችሁት፤’ ይላቸዋል።


Follow us:

Advertisements


Advertisements