Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ማቴዎስ 24:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

18 በእርሻም ያለ ልብሱን ይወስድ ዘንድ ወደ ኋላው አይመለስ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

18 በዕርሻ ቦታው የሚገኝ ማንም ሰው ልብሱን ለመውሰድ አይመለስ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

18 በእርሻም ያለ ልብሱን ሊወስድ ወደ ኋላው አይመለስ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

18 በእርሻም ያለ ልብሱን ለመውሰድ ወደ ኋላው አይመለስ፤

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

18 በእርሻም ያለ ልብሱን ይወስድ ዘንድ ወደ ኋላው አይመለስ።

See the chapter Copy




ማቴዎስ 24:18
4 Cross References  

በሰገነትም ያለ በቤቱ ያለውን ሊወስድ አይውረድ፤


በዚያችም ወራት ለርጉዞችና ለሚያጠቡ ወዮላቸው።


ያን​ጊ​ዜም በሰ​ገ​ነት ላይ ያለ፥ ገን​ዘ​ቡም በም​ድር ቤት የሆ​ነ​በት ሰው ለመ​ው​ሰድ አይ​ው​ረድ፤ በዱር ያለም ወደ ኋላው አይ​መ​ለስ።


ንጉ​ሡም፥ “ምን ሆነ​ሻል?” አላት፤ እር​ስ​ዋም፥ “ይህች ሴት፦ ዛሬ እን​ድ​ን​በ​ላው ልጅ​ሽን አምጪ፤ ነገም ልጄን እን​በ​ላ​ለን አለ​ችኝ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements