ማቴዎስ 24:16 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 በዚያን ጊዜ በይሁዳ ያሉት ወደ ተራራዎች ይሽሹ፥ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 በዚያ ጊዜ በይሁዳ ያሉ ወደ ተራሮች ይሽሹ፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 በዚያን ጊዜ በይሁዳ ያሉት ወደ ተራሮች ይሽሹ፤ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 በዚያን ጊዜ በይሁዳ አገር ያሉ ወደ ተራራዎች ይሽሹ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 በዚያን ጊዜ በይሁዳ ያሉት ወደ ተራራዎች ይሽሹ፥ See the chapter |