Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ማቴዎስ 22:20 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

20 እርሱም “ይህች መልክ ጽሕፈቲቱስ የማን ናት?” አላቸው።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

20 እርሱም፣ “በዚህ ገንዘብ ላይ የሚታየው መልክ የማን ነው? ጽሕፈቱስ የማን ነው?” አላቸው።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

20 እርሱም “ይህ መልክና ጽሑፉ የማን ነው?” አላቸው።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

20 እርሱም፥ “በዚህ ገንዘብ ላይ የተቀረጸው መልክና የተጻፈው ስም የማን ነው?” ሲል ጠየቃቸው፤

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

20 እርሱም፦ ይህች መልክ ጽሕፈቲቱስ የማን ናት? አላቸው።

See the chapter Copy




ማቴዎስ 22:20
4 Cross References  

አም​ጥ​ተ​ውም አሳ​ዩት፤ “መልኩ፥ ጽሕ​ፈ​ቱስ የማ​ነው?” አላ​ቸው፤ እነ​ር​ሱም፥ “የቄ​ሣር ነው” ብለው መለ​ሱ​ለት።


የግብሩን ብር አሳዩኝ፤” አለ። እነርሱም ዲናር አመጡለት።


“የቄሳር ነው፤” አሉት። በዚያን ጊዜ “እንኪያስ የቄሣርን ለቄሣር የእግዚአብሔርንም ለእግዚአብሔር አስረክቡ፤” አላቸው።


እነርሱም አመጡለት። “ይህች መልክ ጽሕፈቲቱስ የማን ናት?” አላቸው፤ እነርሱም “የቄሳር ናት፤” አሉት።


Follow us:

Advertisements


Advertisements