ማቴዎስ 19:19 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 አባትህንና እናትህንአክብር፥ ባልንጀራህንም እንደ ራስህ ውደድ አለው።” See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም19 አባትህንና እናትህን አክብር፤ ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ።” See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 አባትህንና እናትህን አክብር፥ ባልንጀራህንም እንደ ራስህ ውደድ።” See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 አባትህንና እናትህን አክብር፤ ጐረቤትህን እንደ ራስህ አድርገህ ውደድ፤ የሚሉት ትእዛዞች ናቸው” አለው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)19 አባትህንና እናትህን አክብር፥ ባልንጀራህንም እንደ ራስህ ውደድ አለው። See the chapter |