ማቴዎስ 14:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 ልኮም የዮሐንስን ራስ በወህኒ አስቆረጠው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም10 ልኮም በወህኒ ውስጥ እንዳለ የዮሐንስን ራስ አስቈረጠ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 ልኮም የዮሐንስን ራስ በእስር ቤት አስቆረጠው። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 ስለዚህ ወደ ወህኒ ቤት ሰው ልኮ የዮሐንስን ራስ በወህኒ ቤት አስቈረጠ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 ልኮም የዮሐንስን ራስ በወህኒ አስቆረጠው። See the chapter |