ማቴዎስ 10:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 ወርቅ ወይም ብር ወይም ናስ በመቀነታችሁ፥ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም9 “በመቀነታችሁ ወርቅም ሆነ ብር ወይም መዳብ አትያዙ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 ወርቅ ወይም ብር ወይም ነሐስ በመቀነታችሁ አትያዙ፥ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 ወርቅ ወይም ብር ወይም ናስ በኪሳችሁ አትያዙ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)9 ወርቅ ወይም ብር ወይም ናስ በመቀነታችሁ፥ See the chapter |