| ማቴዎስ 10:38 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)38 መስቀሉንም የማይዝ በኋላዬም የማይከተለኝ ለእኔ ሊሆን አይገባውም።See the chapter አዲሱ መደበኛ ትርጒም38 መስቀሉን ተሸክሞ የማይከተለኝ የእኔ ሊሆን አይገባውም።See the chapter መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)38 መስቀሉን ይዞ በኋላዬ የማይከተለኝ ለእኔ ሊሆን አይገባውም።See the chapter አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም38 የገዛ ራሱን መስቀል ተሸክሞ የማይከተለኝ ሰው የእኔ ሊሆን አይገባውም።See the chapter መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)38 መስቀሉንም የማይዝ በኋላዬም የማይከተለኝ ለእኔ ሊሆን አይገባውም።See the chapter |