ማቴዎስ 10:24 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)24 “ደቀ መዝሙር ከመምህሩ፥ ባሪያም ከጌታው አይበልጥም። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም24 “ደቀ መዝሙር ከመምህሩ፣ ባሪያም ከጌታው አይበልጥም፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)24 “ደቀመዝሙር ከመምህሩ፥ ባርያም ከጌታው አይበልጥም። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም24 ተማሪ ከአስተማሪው አይበልጥም፤ አገልጋይም ከጌታው አይበልጥም። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)24 ደቀ መዝሙር ከመምህሩ፥ ባሪያም ከጌታው አይበልጥም። See the chapter |