Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ማርቆስ 9:36 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

36 ሕፃንም ይዞ በመካከላቸው አቆመው፤ አቅፎም

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

36 አንድ ሕፃን አምጥቶም በመካከላቸው አቆመ፤ ዐቅፎትም፣

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

36 ትንሽ ልጅ አምጥቶም በመካከላቸው አቆመ፤ አቅፎትም፥

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

36 አንድ ሕፃን አምጥቶ በመካከላቸው አቆመው፤ ዐቅፎትም እንዲህ አላቸው፦

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

36 ሕፃንም ይዞ በመካከላቸው አቆመው አቅፎም፦

See the chapter Copy




ማርቆስ 9:36
5 Cross References  

አቀፋቸውም እጁንም ጭኖ ባረካቸው።


ሕፃንም ጠርቶ በመካከላቸው አቆመ፤


ተቀምጦም ዐሥራ ሁለቱን ጠርቶ “ሰው ፊተኛ ሊሆን ቢወድ ከሁሉ በኋላ የሁሉም አገልጋይ ይሁን፤” አላቸው።


“እንደዚህ ካሉ ሕፃናት አንዱን በስሜ የሚቀበል ሁሉ እኔን ይቀበላል፤ የሚቀበለኝም ሁሉ የላከኝን እንጂ እኔን አይቀበልም አላቸው።”


Follow us:

Advertisements


Advertisements