ማርቆስ 6:44 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)44 እንጀራውንም የበሉት ወንዶቹ አምስት ሺህ ነበሩ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም44 እንጀራውንም የበሉት ዐምስት ሺሕ ወንዶች ነበሩ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)44 እንጀራውንም የበሉት አምስት ሺህ ወንዶች ነበሩ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም44 እንጀራውን የበሉ ወንዶች ቊጥር አምስት ሺህ ያኽል ነበር። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)44 እንጀራውንም የበሉት ወንዶቹ አምስት ሺህ ነበሩ። See the chapter |