ማርቆስ 5:32 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)32 ይህንም ያደረገችውን ለማየት ዘወር ብሎ ይመለከት ነበር። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም32 ኢየሱስ ግን ይህን ያደረገው ማን እንደ ሆነ ለማየት ዙሪያውን ተመለከተ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)32 እርሱም ይህን ያደረገችው ማን እንደ ሆነች ለማየት ዙሪያውን ተመለከተ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም32 እርሱም ይህን ያደረገው ማን እንደ ሆነ ለማየት ዘወር ብሎ ተመለከተ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)32 ይህንም ያደረገችውን ለማየት ዘወር ብሎ ይመለከት ነበር። See the chapter |