ማርቆስ 3:30 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)30 “ርኵስ መንፈስ አለበት፤” ይሉ ነበርና። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም30 ይህንም ያለው፣ “ርኩስ መንፈስ አለበት” ስላሉት ነበር። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)30 ምክንያቱም “ርኩስ መንፈስ አለበት፤” ብለዋል። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም30 ኢየሱስ ይህን የተናገረው፥ “ርኩስ መንፈስ አለበት፤” በማለታቸው ነበር። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)30 ርኵስ መንፈስ አለበት ይሉ ነበርና። See the chapter |