Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ማርቆስ 15:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

9 ጲላጦስም “የአይሁድን ንጉሥ እፈታላችሁ ዘንድ ትወዳላችሁን?” ብሎ መለሰላቸው፤

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

9 ጲላጦስም፣ “የአይሁድን ንጉሥ እንድፈታላችሁ ትፈልጋላችሁን?” ሲል ጠየቃቸው፤

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

9 ጲላጦስም፥ “የአይሁድን ንጉሥ እንድፈታላችሁ ትፈልጋላችሁን?” ሲል ጠየቃቸው፤

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

9 እርሱም “የአይሁድን ንጉሥ ፈትቼ እንድለቅላችሁ ትፈልጋላችሁን?” ሲል ጠየቃቸው።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

9 ጲላጦስም፦ የአይሁድን ንጉሥ እፈታላችሁ ዘንድ ትወዳላችሁን? ብሎ መለሰላቸው፤

See the chapter Copy




ማርቆስ 15:9
7 Cross References  

ነገር ግን በየ​ዓ​መቱ በፋ​ሲካ በዓል ከእ​ስ​ረ​ኞች አንድ እን​ድ​ፈ​ታ​ላ​ችሁ ልማድ አላ​ችሁ፤ እን​ግ​ዲህ የአ​ይ​ሁ​ድን ንጉሥ ልፈ​ታ​ላ​ችሁ ትወ​ዳ​ላ​ች​ሁን?” አላ​ቸው።


ሕዝቡም ወጥተው እንደ ልማዱ ያደርግላቸው ዘንድ እየጮኹ ይለምኑት ጀመር።


የካህናት አለቆች በቅንዓት አሳልፈው እንደ ሰጡት ያውቅ ነበርና።


Follow us:

Advertisements


Advertisements