ማርቆስ 14:52 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)52 ጎበዛዝቱም ያዙት፤ እርሱ ግን ነጠላውን ትቶ ዕራቁቱን ሸሸ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም52 ግልድሙን ጥሎ ዕራቍቱን ሸሸ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)52 በፍታውን ጥሎ ዕራቁቱን ሸሸ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም52 ነጠላውን ጥሎ ራቁቱን ሸሽቶ አመለጠ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)52 ጎበዛዝቱም ያዙት፤ እርሱ ግን ነጠላውን ትቶ ዕራቁቱን ሸሸ። See the chapter |