| ማርቆስ 12:3 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 ይዘውም ደበደቡት፤ ባዶውንም ሰደዱት።See the chapter አዲሱ መደበኛ ትርጒም3 እነርሱ ግን ይዘው ደበደቡት፤ ባዶ እጁንም ሰደዱት።See the chapter መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 እነርሱ ግን ይዘው ደበደቡት፤ ባዶ እጁንም ሰደዱት።See the chapter አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 ገበሬዎቹ ግን አገልጋዩን ይዘው ከደበደቡት በኋላ ባዶ እጁን ሰደዱት።See the chapter መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)3 ይዘውም ደበደቡት ባዶውንም ሰደዱት።See the chapter |