Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ማርቆስ 10:16 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

16 አቀፋቸውም እጁንም ጭኖ ባረካቸው።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

16 ሕፃናቱንም ዐቀፋቸው፤ እጁንም ጭኖ ባረካቸው።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

16 ሕፃናቱንም ዐቀፋቸው፤ እጁንም ጭኖ ባረካቸው።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

16 ከዚህ በኋላ ሕፃናቱን ዐቀፋቸውና እጁን ጭኖ ባረካቸው።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

16 አቀፋቸውም እጁንም ጭኖ ባረካቸው።

See the chapter Copy




ማርቆስ 10:16
8 Cross References  

ሕፃንም ይዞ በመካከላቸው አቆመው፤ አቅፎም


መን​ጋ​ውን እንደ እረኛ ያሰ​ማ​ራል፤ ጠቦ​ቶ​ቹን በክ​ንዱ ሰብ​ስቦ በብ​ብቱ ይሸ​ከ​ማል፤ የሚ​ያ​ጠ​ቡ​ት​ንም በቀ​ስታ ይመ​ራል።


አንተ በከ​ተማ ቡሩክ ትሆ​ና​ለህ፤ በእ​ር​ሻም ቡሩክ ትሆ​ና​ለህ።


ሲበሉም ኢየሱስ ኅብስትን አንሥቶ ባረከ፤ ቈርሶም ሰጣቸውና “እንካችሁ፤ ይህ ሥጋዬ ነው፤” አለ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements