Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ማርቆስ 10:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

12 እርስዋም ባልዋን ፈትታ ሌላ ብታገባ ታመነዝራለች፤” አላቸው።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

12 እርሷም ባሏን ፈትታ ሌላ ብታገባ ታመነዝራለች” አላቸው።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

12 እርሷም ባሏን ፈትታ ሌላ ብታገባ ታመነዝራለች” አላቸው።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

12 እንዲሁም ባልዋን ፈታ ሌላ ወንድ የምታገባ ሴት አመንዝራ ሆናለች ማለት ነው።”

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

12 እርስዋም ባልዋን ፈትታ ሌላ ብታገባ ታመነዝራለች አላቸው።

See the chapter Copy




ማርቆስ 10:12
3 Cross References  

ከተ​ፋ​ታ​ችም ብቻ​ዋን ትኑር፤ ያለ​ዚያ ከባ​ልዋ ጋር ትታ​ረቅ፤ ባልም ሚስ​ቱን አይ​ፍታ።


ሴቲ​ቱም የማ​ያ​ም​ንና ሚስ​ቱ​ንም የሚ​ያ​ፈ​ቅር ከእ​ር​ስ​ዋም ጋር ሊኖር የሚ​ወድ ባል ቢኖ​ራት ባል​ዋን አት​ፍታ።


እኔ ግን እላችኋለሁ፥ ያለ ዝሙት ምክንያት ሚስቱን የሚፈታ ሁሉ አመንዝራ ያደርጋታል፤ የተፈታችውንም የሚያገባ ሁሉ ያመነዝራል።


Follow us:

Advertisements


Advertisements