ሉቃስ 7:48 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)48 ሴቲቱንም፥ “ኀጢኣትሽ ተሰረየልሽ” አላት። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም48 ኢየሱስም ሴቲቱን፣ “ኀጢአትሽ ተሰርዮልሻል” አላት። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)48 እርሷንም፦ “ኃጢአትሽ ተሰርዮልሻል፤” አላት። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም48 ከዚህ በኋላ ኢየሱስ ሴትዮዋን፥ “ኃጢአትሽ ይቅር ተብሎልሻል፤” አላት። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)48 እርስዋንም፦ ኃጢአትሽ ተሰርዮልሻል አላት። See the chapter |