ሉቃስ 6:5 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 የሰው ልጅ ለሰንበት ጌታዋ ነው” አላቸው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም5 ደግሞም፣ “የሰው ልጅ ለሰንበት ጌታዋ ነው” አላቸው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 እርሱም “የሰው ልጅ የሰንበት ጌታ ነው፤” አላቸው። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም5 ቀጥሎም ኢየሱስ “የሰው ልጅ ለሰንበትም ጌታዋ ነው፤” አላቸው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)5 የሰው ልጅ የሰንበት ጌታ ነው አላቸውም። See the chapter |