ሉቃስ 6:28 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 የሚረግሙአችሁን መርቁአቸው፤ ለሚበድሉአችሁም ጸልዩላቸው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም28 የሚረግሟችሁን መርቁ፤ ለሚበድሏችሁም ጸልዩ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)28 የሚረግሙአችሁንም መርቁ፤ ስለሚበድሉአችሁም ጸልዩ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም28 የሚረግሙአችሁን መርቁ፤ ለሚበድሉአችሁም ጸልዩላቸው፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)28 የሚረግሙአችሁንም መርቁ፥ ስለሚበድሉአችሁም ጸልዩ። See the chapter |