Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ሉቃስ 4:30 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

30 እርሱ ግን በመ​ካ​ከ​ላ​ቸው አልፎ ሄደ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

30 እርሱ ግን በመካከላቸው ሰንጥቆ ሄደ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

30 እርሱ ግን በመካከላቸው አልፎ ሄደ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

30 እርሱ ግን በመካከላቸው አልፎ ሄደ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

30 እርሱ ግን በመካከላቸው አልፎ ሄደ።

See the chapter Copy




ሉቃስ 4:30
5 Cross References  

ዳግ​መ​ኛም ሊይ​ዙት ፈለጉ፤ ከእ​ጃ​ቸ​ውም አመ​ለጠ።


ሊደ​በ​ድ​ቡ​ትም ድን​ጋይ አነሡ፤ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ግን ተሰ​ወ​ራ​ቸው፤ ከቤተ መቅ​ደ​ስም ወጣ፤ በመ​ካ​ከ​ላ​ቸ​ውም አልፎ ሄደ።


በነጋ ጊዜም ወታ​ደ​ሮች፥ “ጴጥ​ሮስ ምን ሆነ?” ብለው ታወኩ።


ወደ ገሊላ ከተ​ማም ወደ ቅፍ​ር​ና​ሆም ወረደ፤ በሰ​ን​በ​ትም ያስ​ተ​ም​ራ​ቸው ነበር።


Follow us:

Advertisements


Advertisements