ሉቃስ 24:37 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)37 እነርሱ ግን ፈሩ፤ ደነገጡም፤ ምትሐትንም የሚያዩ መሰላቸው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም37 እነርሱ ግን ደንግጠው በፍርሀት ተዋጡ፤ መንፈስም ያዩ መሰላቸው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)37 እነርሱ ግን ደንግጠው በፍርሃት ተዋጡ፤ መንፈስም ያዩ መሰላቸው። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም37 እነርሱ ግን መንፈስ የሚያዩ መስሎአቸው ደንግጠው በፍርሃት ተዋጡ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)37 ነገር ግን ደነገጡና ፈሩ መንፈስም ያዩ መሰላቸው። See the chapter |