| ሉቃስ 23:24 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)24 ጲላጦስም የለመኑት ይሆንላቸው ዘንድ ፈረደበት።See the chapter አዲሱ መደበኛ ትርጒም24 ስለዚህ ጲላጦስ የጠየቁት እንዲፈጸም ውሳኔ አስተላለፈ።See the chapter መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)24 ጲላጦስም ልመናቸው እንዲፈጸም ፈረደበት።See the chapter አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም24 በዚህም ምክንያት የጠየቁት እንዲደረግላቸው ጲላጦስ ፈረደ።See the chapter መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)24 ጲላጦስም ልመናቸው እንዲሆንላቸው ፈረደበት።See the chapter |