Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ሉቃስ 21:33 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

33 ሰማ​ይና ምድር ያል​ፋል፤ ቃሌ ግን አያ​ል​ፍም።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

33 ሰማይና ምድር ያልፋሉ፤ ቃሌ ግን አያልፍም።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

33 ሰማይና ምድር ያልፋሉ ቃሌ ግን አያልፍም።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

33 ሰማይና ምድር ያልፋሉ፤ ቃሌ ግን አያልፍም።”

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

33 ሰማይና ምድር ያልፋሉ ቃሌ ግን አያልፍም።

See the chapter Copy




ሉቃስ 21:33
12 Cross References  

ሣሩ ይደ​ር​ቃል፤ አበ​ባ​ውም ይረ​ግ​ፋል፤ የአ​ም​ላ​ካ​ችን ቃል ግን ለዘ​ለ​ዓ​ለም ጸንቶ ይኖ​ራል።”


ሰማይና ምድር ያልፋሉ፤ ቃሌ ግን አያልፍም።


ሰማይና ምድር ያልፋሉ፤ ቃሌ ግን አያልፍም።


ዐይ​ኖ​ቻ​ች​ሁን ወደ ሰማይ አንሡ፤ ወደ ታችም ወደ ምድር ተመ​ል​ከቱ፤ ሰማ​ያት እንደ ጢስ በን​ነው ይጠ​ፋሉ፤ ምድ​ርም እንደ ልብስ ታረ​ጃ​ለች፤ የሚ​ኖ​ሩ​ባ​ትም እን​ዲሁ ይሞ​ታሉ፤ ማዳ​ኔም ለዘ​ለ​ዓ​ለም ናት፤ ጽድ​ቄም አታ​ል​ቅም።


እውነት እላችኋለሁ፤ሰማይና ምድር እስኪያልፍ ድረስ፥ ከሕግ አንዲት የውጣ ወይም አንዲት ነጥብ ከቶ አታልፍም፤ሁሉ እስኪፈጸም ድረስ።


የጌታ ቃል ግን ለዘላለም ይኖራል።” በወንጌልም የተሰበከላችሁ ቃል ይህ ነው።


ታላቅና ነጭ ዙፋንን በእርሱም ላይ የተቀመጠውን አየሁ፤ ምድርና ሰማይም ከፊቱ ሸሹ፤ ስፍራም አልተገኘላቸውም።


ነገር ግን ከኦ​ሪት አን​ዲት ቃል ከም​ት​ወ​ድቅ ሰማ​ይና ምድር ቢያ​ልፍ ይቀ​ላል።


እው​ነት እላ​ች​ኋ​ለሁ፥ ይህ ሁሉ እስ​ኪ​ደ​ረግ ድረስ ይህቺ ትው​ልድ አታ​ል​ፍም።


Follow us:

Advertisements


Advertisements