ሉቃስ 20:22 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 ለቄሣር ግብር መስጠት ይገባል? ወይስ አይገባም?” See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም22 ለመሆኑ ለቄሳር ግብር መክፈል ይገባል ወይስ አይገባም?” See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 ለቄሣር ግብር እንድንሰጥ ተፈቅዶአልን? ወይስ አልተፈቀደም?” አሉት። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም22 እስቲ ንገረን! በሕጋችን መሠረት ለሮም ንጉሠ ነገሥት ግብር መክፈል ተፈቅዶአልን ወይስ አልተፈቀደም?” See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)22 ለቄሣር ግብር ልንሰጥ ተፈቅዶአልን? ወይስ አልተፈቀደም? አሉት። See the chapter |