Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ሉቃስ 13:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 በሰ​ን​በ​ትም በአ​ንድ ምኵ​ራብ ውስጥ አስ​ተ​ማ​ራ​ቸው።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

10 ኢየሱስ በሰንበት ቀን በአንድ ምኵራብ ያስተምር ነበር።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 በሰንበት ቀንም ከምኵራቦቹ በአንዱ ያስተምር ነበር።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

10 ኢየሱስ በሰንበት ቀን ከምኲራቦቹ በአንዱ ያስተምር ነበር፤

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

10 በሰንበትም በአንድ ምኵራብ ያስተምር ነበር።

See the chapter Copy




ሉቃስ 13:10
4 Cross References  

ኢየሱስም በምኩራቦቻቸው እያስተማረ የመንግሥትንም ወንጌል እየሰበከ በሕዝብም ያለውን ደዌና ሕማም ሁሉ እየፈወሰ በገሊላ ሁሉ ይዞር ነበር።


በገ​ሊላ ምኲ​ራ​ቦ​ችም ይሰ​ብክ ነበር።


ምና​ል​ባት ለከ​ርሞ ታፈራ እንደ ሆነ፥ ያለ​ዚያ ግን እን​ቈ​ር​ጣ​ታ​ለን።”


Follow us:

Advertisements


Advertisements