ሉቃስ 13:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 በሰንበትም በአንድ ምኵራብ ውስጥ አስተማራቸው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም10 ኢየሱስ በሰንበት ቀን በአንድ ምኵራብ ያስተምር ነበር። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 በሰንበት ቀንም ከምኵራቦቹ በአንዱ ያስተምር ነበር። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 ኢየሱስ በሰንበት ቀን ከምኲራቦቹ በአንዱ ያስተምር ነበር፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 በሰንበትም በአንድ ምኵራብ ያስተምር ነበር። See the chapter |