ሉቃስ 12:23 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 ነፍስ ከምግብ ትበልጣለችና፤ ሰውነትም ከልብስ ይበልጣልና። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም23 ሕይወት ከምግብ፣ ሰውነትም ከልብስ ይበልጣልና። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 ነፍስ ከመብል ሰውነትም ከልብስ ይበልጣልና። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም23 ከምግብ ሕይወት፥ ከልብስም ሰውነት ይበልጣል። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)23 ነፍስ ከመብል ሰውነትም ከልብስ ይበልጣልና። See the chapter |