Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ሉቃስ 1:62 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

62 አባ​ቱ​ንም ጠቅ​ሰው፥ “ማን ሊሉት ትወ​ዳ​ለህ?” አሉት።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

62 አባቱንም ምን ስም ሊያወጣለት እንደሚፈልግ በምልክት ጠየቁት።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

62 ማን ተብሎ ቢጠራ እንደሚወድ አባቱንም በምልክት ጠየቁ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

62 ከዚህም በኋላ አባቱን፦ “ልጅህ ማን ተብሎ እንዲጠራ ትፈልጋለህ?” ብለው በምልክት ጠየቁት።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

62 አባቱንም ማን ሊባል እንዲወድ ጠቀሱት።

See the chapter Copy




ሉቃስ 1:62
2 Cross References  

ወደ እነ​ርሱ ወደ ውጭ በወጣ ጊዜም እነ​ር​ሱን ማነ​ጋ​ገር ተሳ​ነው፤ በቤተ መቅ​ደ​ስም የተ​ገ​ለ​ጠ​ለት እን​ዳለ ዐወቁ፤ እን​ዲ​ሁም ዲዳ ሆኖ በእጁ እያ​መ​ለ​ከ​ታ​ቸው ኖረ።


እነ​ር​ሱም፥ “ከዘ​መ​ዶ​ችሽ ስሙ እን​ደ​ዚህ የሚ​ባል የለም” አሉ​አት።


Follow us:

Advertisements


Advertisements