ሉቃስ 1:60 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)60 እናቱ ግን መልሳ፥ “አይሆንም፥ ዮሐንስ ይባል እንጂ” አለች። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም60 እናቱ ግን፣ “አይሆንም፤ ዮሐንስ መባል አለበት” አለች። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)60 እናቱ ግን መልሳ፦ “እንዲህ አይሆንም፤ ዮሐንስ ተብሎ ይጠራ እንጂ፤” አለች። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም60 እናቱ ግን “እንዲህ አይሆንም፤ ስሙ ዮሐንስ ነው” አለች። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)60 እናቱ ግን መልሳ፦ አይሆንም፥ ዮሐንስ ይባል እንጂ አለች። See the chapter |