ኢያሱ 19:40 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)40 ሰባተኛውም ዕጣ ለዳን ልጆች ወጣ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም40 ሰባተኛው ዕጣ ለዳን ነገድ በየጐሣው ወጣ፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)40 ሰባተኛውም ዕጣ ለዳን ልጆች ነገድ በየወገኖቻቸው ወጣ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም40 ሰባተኛው ዕጣ ለዳን ነገድ በየወገኖቻቸው የተሰጠው የርስት ድርሻ ነበር፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)40 ሰባተኛውም ዕጣ ለዳን ልጆች ነገድ በየወገኖቻቸው ወጣ። See the chapter |