ዮሐንስ 3:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 ኒቆዲሞስም መልሶ፥ “ይህ ሊሆን እንዴት ይቻላል?” አለው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም9 ኒቆዲሞስም፣ “ይህ እንዴት ሊሆን ይችላል?” ሲል ጠየቀው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 ኒቆዲሞስ መልሶ “ይህ እንዴት ሊሆን ይችላል?” አለው። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 ኒቆዲሞስም “ይህ እንዴት ሊሆን ይችላል?” ሲል ጠየቀው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)9 ኒቆዲሞስ መልሶ፦ ይህ እንዴት ሊሆን ይችላል? አለው። See the chapter |