ዮሐንስ 11:53 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)53 ከዚያችም ቀን ጀምሮ የካህናት አለቆች ሊገድሉት ተማከሩ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም53 ከዚያ ቀን ጀምሮም፣ ሊገድሉት አሤሩ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)53 እንግዲህ ከዚያ ቀን ጀምረው ሊገድሉት ተማከሩ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም53 ስለዚህ ከዚያ ቀን ጀምሮ ኢየሱስን ለመግደል ተማከሩ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)53 እንግዲህ ከዚያ ቀን ጀምረው ሊገድሉት ተማከሩ። See the chapter |