ዮሐንስ 11:23 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 ጌታችን ኢየሱስም፥ “ወንድምሽስ ይነሣል” አላት። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም23 ኢየሱስም፣ “ወንድምሽ ይነሣል” አላት። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 ኢየሱስም “ወንድምሽ ይነሣል፤” አላት። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም23 ኢየሱስም “ወንድምሽ እንደገና ከሞት ይነሣል” አላት። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)23 ኢየሱስም፦ “ወንድምሽ ይነሣል” አላት። See the chapter |