ኢዩኤል 2:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 እግዚአብሔርም ስለ ምድሩ ቀና፤ ለሕዝቡም ራራለት። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 እነሆ፤ እግዚአብሔር ስለ ምድሩ ይቀናል፤ ስለ ሕዝቡም ይራራል። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 ጌታም ስለ ምድሩ ቀና፥ ለሕዝቡም ራራለት። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 እግዚአብሔር ስለምድሪቱ ባለው ቅንአት፥ ለሕዝቡ ራራላቸው፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 እግዚአብሔርም ስለ ምድሩ ቀና፥ ለሕዝቡም ራራለት። See the chapter |