ኤርምያስ 8:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 ልባችሁን ታምማችሁ ትቅበዘበዛላችሁ። ከሚያቅበዘብዝ የልብ ሕመማችሁ የሚያድናችሁ የለም። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 በሐዘኔ የምታጽናናኝ ሆይ፤ ልቤ በውስጤ ዝላለች። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 ኀዘኔ የማይጽናና ነው፥ ልቤም በውስጤ ደክሞአል። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 መጽናናት የማይገኝለት ብርቱ ሐዘን ደርሶብኛል፤ ልቤም እጅግ ዝሎአል። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 ኀዘኔ የማይጽናና ነው፥ ልቤም በውስጤ ደክሞአል። See the chapter |