ኤርምያስ 51:42 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)42 ባሕር በባቢሎን ላይ ወጣ፤ በሞገዱም ብዛት ተከደነች። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም42 ባሕር በባቢሎን ላይ ይወጣል፤ ሞገዱም እየተመመ ይሸፍናታል። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)42 ባሕሩ በባቢሎን ላይ ወጥቶባታል በሚናወጠውም ሞገዱ ተሸፍናለች። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም42 የባቢሎን ጠላቶች እንደ ውቅያኖስ ማዕበል ወጥተው ከተማይቱን አጥለቀለቋት። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)42 ባሕር በባቢሎን ላይ ወጣ በሞገዱም ብዛት ተከደነች። See the chapter |