Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ኤርምያስ 5:30 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

30 የም​ት​ሰ​ቀ​ጥ​ጥና የም​ታ​ስ​ደ​ነ​ግጥ ነገር በም​ድር ላይ ሆና​ለች፤

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

30 “የሚያስፈራና የሚያስደነግጥ ነገር በምድሪቱ ላይ ሆኗል፤

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

30 አሠቃቂና አስደንጋጭ ነገር በምድሪቱ ላይ ሆኖአል፤

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

30 አሠቃቂና አስደንጋጭ የሆነ ነገር በዚህች ምድር ላይ ተፈጽሞአል።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

30 የምታስደንቅና የምታስደነግጥ ነገር በምድር ላይ ሆናለች፥

See the chapter Copy




ኤርምያስ 5:30
5 Cross References  

በእ​ስ​ራ​ኤል ቤት የሚ​ያ​ሰ​ፈ​ራን ነገር አይ​ቻ​ለሁ፤ በዚያ የኤ​ፍ​ሬ​ም​ንም ዝሙት አየሁ፤ እስ​ራ​ኤ​ልም ረክ​ሶ​አል።


በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ነቢ​ያት ላይ የሚ​ያ​ስ​ደ​ነ​ግ​ጥን ነገር አይ​ቻ​ለሁ፤ ያመ​ነ​ዝ​ራሉ፤ በሐ​ሰ​ትም ይሄ​ዳሉ፤ ማንም ከክ​ፋቱ እን​ዳ​ይ​መ​ለስ የክፉ አድ​ራ​ጊ​ዎ​ችን እጅ ያበ​ረ​ታሉ፤ ሁሉም እንደ ሰዶም፥ የሚ​ኖ​ሩ​ባ​ትም እንደ ገሞራ ሆኑ​ብኝ።


ሰማይ በዚህ ደነ​ገጠ፤ እጅ​ግም ተን​ቀ​ጠ​ቀጠ” ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።


እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ብሎ ተና​ግ​ሮ​አ​ልና፥ “ሰማይ ስማ፤ ምድ​ርም አድ​ምጪ፤ ልጆ​ችን ወለ​ድሁ፤ አሳ​ደ​ግ​ሁም፤ እነ​ር​ሱም ዐመ​ፁ​ብኝ።


ስለ​ዚህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፥ “የእ​ስ​ራ​ኤል ድን​ግል ያደ​ረ​ገ​ች​ውን በጣም የሚ​ያ​ስ​ደ​ነ​ግ​ጠ​ውን ነገር የሚ​ሰ​ሙት እን​ዳለ አሕ​ዛ​ብን ጠይቁ።”


Follow us:

Advertisements


Advertisements