ኤርምያስ 48:4 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 ሞአብ ጠፍታለች፤ ይህንም በሴጎር ተናገሩ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 ሞዓብ ትሰበራለች፤ ልጆቿም ጩኸት ያሰማሉ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 ሞዓብ ጠፍታለች፥ ልጆችዋም ጩኸትን አሰምተዋል። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 “ሞአብ ተደምስሳለች፤ ልጆችዋም ጩኸትን ያሰማሉ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)4 ሞዓብ ጠፍታለች፥ ልጆችዋም ጩኸትን አሰምተዋል። See the chapter |