Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ኤርምያስ 42:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

12 ይቅ​ር​ታን እሰ​ጣ​ች​ኋ​ለሁ፤ ይቅ​ርም እላ​ች​ኋ​ለሁ፤ ወደ ሀገ​ራ​ች​ሁም እመ​ል​ሳ​ች​ኋ​ለሁ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

12 እርሱ እንዲምራችሁና ወደ አገራችሁ እንዲመልሳችሁ እኔ እምራችኋለሁ።’

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

12 እርሱ እንዲምራችሁ ወደ አገራችሁም እንዲመልሳችሁ እኔ እምራችኋለሁ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

12 እኔ እራራላችኋለሁ፤ እርሱም እንዲራራላችሁና ወደ አገራችሁ እንዲመልሳችሁ አደርጋለሁ፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።’

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

12 እርሱ እንዲምራችሁ ወደ አገራችሁም እንዲመልሳችሁ እኔ እምራችኋለሁ።

See the chapter Copy




ኤርምያስ 42:12
3 Cross References  

ቅንነትን የሚሹ ሰላምን ያገኛሉ።


ጌታ ሆይ፥ ጆሮህ የባ​ሪ​ያ​ህን ጸሎት፥ ስም​ህ​ንም ይፈሩ ዘንድ የሚ​ወ​ድ​ዱ​ትን የባ​ሪ​ያ​ዎ​ች​ህን ጸሎት ያድ​ምጥ፤ ዛሬም ለባ​ሪ​ያህ አከ​ና​ው​ን​ለት፤ በዚ​ህም ሰው ፊት ምሕ​ረ​ትን ስጠው።” እኔም ለን​ጉሡ ጠጅ አሳ​ላፊ ነበ​ርሁ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements