ኤርምያስ 18:19 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 “አቤቱ! አድምጠኝ፤ የክርክሬንም ቃል ስማ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም19 እግዚአብሔር ሆይ፤ ስማኝ፤ ባላንጣዎቼ የሚሉትን አድምጥ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 አቤቱ! አድምጠኝ፥ ጠላቶቼ ምን እደሚሉ ስማ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 ስለዚህ እንዲህ በማለት ጸለይኩ “እግዚአብሔር ሆይ! ልመናዬን ስማ፤ ጠላቶቼም በእኔ ላይ የሚናገሩትን ክፉ ነገር አድምጥ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)19 አቤቱ፥ አድምጠኝ፥ የክርክሬንም ቃል ስማ። See the chapter |