ኤርምያስ 15:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 በውኑ ብረትን፥ የሰሜንን ብረት፥ ናስንም የሚሰብር አለን? See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 “ሰው ብረትን፣ ከሰሜን የመጣን ብረት፣ ንሓስንስ መስበር ይችላልን? See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 በውኑ ብረትን፥ የሰሜንን ብረት፥ ናስንም የሚሰብር አለን? See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 የይሁዳ ሕዝብ ሆይ! ከነሐስ ጋር የተቀላቀለን ብረት ለመስበር እንደማትችሉ ሁሉ በሰሜን በኩል ከጠላት የተቃጣውን አደጋ ልታሸንፉ አትችሉም።” See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 በውኑ ብረትን፥ የሰሜንን ብረት፥ ናስንም የሚሰብር አለን? See the chapter |