ዘፍጥረት 49:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 እግዚአብሔርም ያድነው ዘንድ ይጠብቃል። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 “እግዚአብሔር ሆይ፤ ማዳንህን እጠባበቃለሁ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 ጌታ ሆይ፥ መድኃኒትህን እጠብቃለሁ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 “አምላክ ሆይ፥ አዳኝነትህን እጠባበቃለሁ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 እግዚእብሔር ሆይ መድኃኒትህን እጠብቃለሁ። See the chapter |