Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዘፍጥረት 38:27 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

27 መው​ለ​ጃ​ዋም በደ​ረሰ ጊዜ እነሆ፥ መንታ ልጆች በሆ​ድዋ ነበሩ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

27 የመውለጃዋ ጊዜ እንደ ደረሰም ፅንሷ መንታ መሆኑ ታወቀ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

27 የመውለጃዋ ጊዜ እንደደረሰም ፅንሷ መንታ መሆኑ ታወቀ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

27 የመውለጃዋ ቀን በተቃረበ ጊዜ በማሕፀንዋ ውስጥ መንታ ልጆች መኖራቸው ታወቀ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

27 በመውለጃዋም ጊዜ እነሆ መንታ ልጆች በሆድዋ ነበሩ።

See the chapter Copy




ዘፍጥረት 38:27
2 Cross References  

የም​ት​ወ​ል​ድ​በ​ትም ወራት ተፈ​ጸመ፤ በማ​ኅ​ፀ​ን​ዋም መንታ ነበሩ።


ስት​ወ​ል​ድም አንዱ እጁን አወጣ፤ አዋ​ላ​ጂ​ቱም ቀይ ፈትል ወስዳ በእጁ አሰ​ረች፥ “ይህ መጀ​መ​ሪያ ይወ​ጣል” አለች።


Follow us:

Advertisements


Advertisements