Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዘፍጥረት 30:14 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

14 ሮቤል ስንዴ በሚ​ታ​ጨ​ድ​በት ወራት ወጣ፤ በእ​ር​ሻም እን​ኮይ አገኘ፥ ለእ​ናቱ ለል​ያም አመ​ጣ​ላት። ራሔ​ልም ልያን፥ “የል​ጅ​ሽን እን​ኮይ ስጪኝ” አለ​ቻት።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

14 ስንዴ በሚታጨድበት ወቅት፣ ሮቤል ወደ ሜዳ ወጣ፤ እንኮይም አግኝቶ ለእናቱ ለልያ አመጣላት። ራሔልም ልያን፣ “እባክሽን ልጅሽ ካመጣልሽ እንኮይ ስጪኝ” አለቻት።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

14 ሮቤልም ስንዴ በሚታጨድበት ወራት ወጣ፥ በእርሻም እንኮይ አገኘ፥ ለእናቱ ለልያም አመጣላት። ራሔልም ልያን፦

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

14 በስንዴ መከር ወራት ሮቤል ወደ ዱር ሄዶ እንኮይ አገኘ፤ ለእናቱ ለልያም አመጣላት፤ ራሔል ልያን “እባክሽ ልጅሽ ካመጣልሽ እንኮይ ስጪኝ” አለቻት።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

14 ሮቤልም ስንዴ በሚታጨድበት ወራት ወጣ፥ በእርሻም እንኮይ አገኘ፥ ለእናቱ ለልያም አመጣላት።

See the chapter Copy




ዘፍጥረት 30:14
5 Cross References  

ወደ ወይኑ ቦታ ማልደን እንሂድ፤ ወይኑ አብቦ፥ አበባውም ፍሬ አንዠርግጎ ሮማኑም አፍርቶ እንደ ሆነ እንይ፤ በዚያ ጡቶቼን እሰጥሃለሁ።


ዔሳ​ውም ያዕ​ቆ​ብን፥ “ከም​ስር ንፍ​ሮህ አብ​ላኝ፤ እኔ እጅግ ደክ​ሜ​አ​ለ​ሁና” አለው፤ ስለ​ዚ​ህም ስሙ ኤዶም ተባለ።


ልያም፥ “ባሌን መው​ሰ​ድሽ አይ​በ​ቃ​ሽ​ምን? አሁን ደግሞ የል​ጄን እን​ኮይ ልት​ወ​ስጂ ትፈ​ል​ጊ​ያ​ለ​ሽን?” አለ​ቻት። ራሔ​ልም “እን​ኪ​ያስ ስለ ልጅሽ እን​ኮይ በዚ​ህች ሌሊት ከአ​ንቺ ጋር ይደር” አለች፤ ሰጠ​ቻ​ትም።


ያዕ​ቆ​ብም ሲመሽ ከዱር ገባ፤ ልያም ልት​ቀ​በ​ለው ወጣች፤ እን​ዲ​ህም አለ​ችው፥ “እኔ ዘንድ ታድ​ራ​ለህ፤ በልጄ እን​ኮይ በእ​ር​ግጥ ተስ​ማ​ም​ቼ​ሃ​ለ​ሁና።”


ከስ​ም​ዖ​ንም ድን​በር ቀጥሎ ከም​ሥ​ራቅ ጀምሮ እስከ ምዕ​ራብ ድረስ ለይ​ሳ​ኮር አንድ የዕጣ ክፍል ይሆ​ናል።


Follow us:

Advertisements


Advertisements