ዘፍጥረት 28:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 ያዕቆብም ከአዘቅተ መሐላ ወጥቶ ወደ ካራን ሄደ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም10 ያዕቆብ ከቤርሳቤህ ተነሥቶ ወደ ካራን ሄደ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 ያዕቆብም ከቤርሳቤህ ወጥቶ ወደ ካራን ሄደ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 ያዕቆብ ቤርሳቤህን ትቶ ወደ ካራን ለመሄድ ተነሣ፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 ያዕቆብም ከቤርሳቤህ ወጥቶ ወደ ካራን ሄደ። See the chapter |