ዘፍጥረት 24:26 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 ሰውየውም ደስ አለው፤ ለእግዚአብሔርም ሰገደ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም26 ሰውየውም ተደፍቶ ለእግዚአብሔር ሰገደ፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 ሰውዬውም አጎነበሰ፥ ለእግዚአብሔርም ሰገደ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 ሰውየውም በመንበርከክ ለእግዚአብሔር ሰግዶ፥ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)26 ሰውዮውም አጎነበሰ፥ ለእግዚአብሔር ሰገደ። See the chapter |