ዘፍጥረት 23:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 አብርሃምም በሀገሩ ሕዝብ ሁሉ ፊት ሰገደ፤ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 አብርሃም እንደ ገና የአገሬውን ሕዝብ እጅ ነሣና See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 አብርሃምም በአገሩ ሰዎች ፊት እጅ ነሣ፤ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 አብርሃም ግን በሒታውያን ፊት እንደገና እጅ ነሣና፥ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 አብርሃምም በአገሩ ሰዎች ፊት ሰገደ፤ See the chapter |